LatestAboutContactArchive
Brook News
World
Politics
Business
Technology
Sports
Subscribe
Today
All quiet so far today — no breaking news.No breaking news yet today.We'll update the moment anything breaks
Featured01 / 03
በትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀሌ የምትገኝ አንዲት ወጣት በማህበራዊ ሚዲያ ያሰራጨችው ቪዲዮ  መልዕክት ምንድነው?
አፍሪካዊቷ ደሴት ሀገር ኬፕ ቨርዲ አስደናቂ ታሪክ በመስራት ጠንካራዋን ስፔን 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት አስቁማለች።
Brook News launches AI-powered newsroom platform
● LiveBreaking news
● Live

በትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀሌ የምትገኝ አንዲት ወጣት በማህበራዊ ሚዲያ ያሰራጨችው ቪዲዮ መልዕክት ምንድነው?

በትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀሌ የምትገኝ አንዲት ወጣት በማህበራዊ ሚዲያ ባሰራጨችው አዲስ የቪዲዮ መልዕክት፣ በክልሉ ውስጥ አስደንጋጭ የሆነ የግዳጅ ወታደራዊ ምልመላ እየተካሄደ መሆኑን አጋለጠች። ወጣቷ በቪዲዮው ላይ እንዳብራራችው፣ ህጻናትን ጨምሮ በርካታ የክልሉ ነዋሪዎች ከቤተክርስቲያን፣ ከመንገድ እና ከሆቴሎች እየታፈሱ ወደ ጦርነት ማሰልጠኛዎች እየተወሰዱ ነው። ሁኔታው እጅግ አስፈሪ ደረጃ ላይ መድረሱን የምትገልጸው ይህቺ ወጣት፣ ምልመላው ማንንም የማይመርጥ መሆኑን ታስረዳለች።

Jul 3, 2026 | Politics

More top stories

●BreakingTransport

እጅግ አሰቃቂ አደጋ በአዲስ አበባ ደረስዋል‼️

ማለዳውን 1:50 ሠዓት በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ11 ልዩ ቦታው ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤ/ክርስቲያን አካባቢ ነው፡፡ የጉዞ አቅጣጫው ከኮዬ ፈቼ ወደ ጎሮ የሆነ የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3-05997 ትግ የሆነ ሚኒባስ ተሽከርካሪ በተጠቀሰው አካባቢ በመንገድ ስራ ላይ የነበረ ስካቫተር ማሽን መቆፈሪያው ወድቆበት በታክሲው ውስጥ ከነበሩ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎች መካከል የ5 ወንዶችና 1 ሴት ህይወት አልፏል፡፡ ከሟቾች በተጨማሪ በታክሲ ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸው የህክምና ክትትል በማድረግ ላይ የሚገኙ መሆኑን የገለጸው ፖሊስ የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑንም አስታውቋል፡፡ via_AddisAbabaPolice ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ/ም

Aug 24, 2026 | Transport

እጅግ አሰቃቂ አደጋ በአዲስ አበባ ደረስዋል‼️
●BreakingPolitics

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ያቀረበው አቤቱታ

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ያቀረበው አቤቱታ እና የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ! በምክክሩ ወቅት አዳዲስ ተሳታፊዎች ግልጽነት በጎደለው መንገድ እየተጨመሩ መሆኑን፣ የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች ከተመደቡበት ቡድን ውጭ በመግባት ተፅዕኖ እያሳደሩ እንደሚገኙ እና ሂደቱ ቀድሞ ወደተወሰነ የፖለቲካ አቅጣጫ እየተመራ ነው ሲል አብን ይከሳል። የባለሙያዎች ፓነል ገለልተኝነት የጎደለው መሆኑን እና የአንድን ወገን የፖለቲካ ትርክት ለማስረጽ እንደሚሞክርም የ አብን ደብዳቤ ይገልጻል።

Aug 11, 2026 | Politics

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ያቀረበው አቤቱታ

የ ቅዱስ ፓትርያርኩ የጾመ ማርያም (የጾመ ፍልሰታ) መልእክት

ቅዱስ ፓትርያርኩ የጾመ ማርያም (የጾመ ፍልሰታ) ወቅት ባስተላለፉት መልእክት የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አጉልተው አሳስበዋል ምዕመናን የተራቡትን በመመገብ፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የተጣሉትን በማስታረቅ፣ የታመሙትንና የታሰሩትን በመጠየቅ፣ እንዲሁም ንስሐ በመግባትና ቅዱስ ቁርባን በመቀበል እንዲያሳልፉ አባታዊ ጥሪ አቅርበዋል። አምላክን መውደድ በስሜት ብቻ የሚገለጽ ሳይሆን ትእዛዛቱን በመጠበቅና በመተግበር የሚረጋገጥ ተግባራዊ ሕይወት እንደሆነ ገልጸዋል። ባልንጀራህን እንደ ራስህ አድርገህ ውደድ» ሲባል የተወሰነ የኅብረተሰብ ክፍልን ብቻ ሳይሆን በሕይወት ያሉትንም ሆነ ያለፉትን—መላውን የሰው ልጅ የሚያጠቃልል እንደሆነ አብራርተዋል።

Aug 6, 2026

የ ቅዱስ ፓትርያርኩ የጾመ ማርያም (የጾመ ፍልሰታ)  መልእክት
ReportAfrica

በዓለም ላይ በዕድሜ አንጋፋው የሀገር መሪ የሆኑት የካሜሩን ፕሬዝዳንት ፖል ቢያ ከህዝብ እይታ ከራቁ ሁለት ወራት ተቆጥረዋል

በዓለም ላይ በዕድሜ አንጋፋው የሀገር መሪ የሆኑት የካሜሩን ፕሬዝዳንት ፖል ቢያ ከህዝብ እይታ ከራቁ ሁለት ወራት ተቆጥረዋል። እሳቸው ለቀጣይ "አጭር የግል ቆይታ ወደ አውሮፓ" ጉዞ ማድረጋቸውን የሲቪል ካቢኔያቸው ቢገልፅም ሰኔ 7 ከካሜሩን ከወጡ በኋላ እስካሁን አልተመለሱም። ታዲያ አስገርስሚው ነገር እዛው ባሉበት አውሮፓ ሆነው ከፍተኛ የወታደራዊ አባላትን ሹመት አድርገዋል :: የፕሬዝዳንታዊ ዘብ ቡድን መሪን ከኮሎኔልነት ወደ ብሪጋዴር ጄኔራልነት እና ከአገሪቱ አምስት የጋራ ወታደራዊ ክልሎች የነበሩ የአራት ክልል አዛዦችን በመተካት ከፍተኛ የወታደራዊ አባላትን ሽግሽግ አድርገዋል።

Aug 5, 2026 | Africa

በዓለም ላይ በዕድሜ አንጋፋው የሀገር መሪ የሆኑት የካሜሩን ፕሬዝዳንት ፖል ቢያ ከህዝብ እይታ ከራቁ ሁለት ወራት ተቆጥረዋል
World

በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 672 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 672 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ‎የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ ስምንት ዙር በረራ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት ዜጎች መካከል እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 34 ታዳጊዎች ይገኙበታል። ‎ ‎መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በተጀመረው ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ስራ እስካሁን ከ90 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገር መመለስ ተችሏል። ‎ ‎በህገወጥ የሰዎች ዝውውር አስከፊነት ዙሪያ ህብረተሰቡን ለማስገንዘብ፣ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና ደህንነቱ የተጠበቀ ፍልሰትን ለማበረታታት የሚያስችሉ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ አሳውቋል፡፡ ‎ ‎መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ወደተለያዩ ሀገራት ሄደው የሚመለሱ የፍልሰት ተጎጂዎችን ለመደገፍና መልሶ ለማቋቋም

Aug 4, 2026 | World

በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 672 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ
●BreakingCrime

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል እና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪ በማላዊ አድኖ ያዘ ::

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል እና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር፣ በብዙ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ላይ ከፍተኛ ኢሰብአዊ ድርጊት ሲፈጽም የነበረውን አድነው ባሻው ውዳሞ የተባለ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪ በማላዊ አድኖ በቁጥጥር ሥር በማዋል ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ እንዳመጣው አሳወቀ። ተጠርጣሪው ከግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል (በተለይም ከሀድያ እና ከንባታ ዞኖች) ወጣቶችን "ሕይወታችሁን ታሻሽላላችሁ" በሚል አታልሎ ወደ ደቡብ አፍሪካ ሲያዘዋውር የነበረ ሲሆን፣ ከእያንዳንዱ ተጓዥ ከ600 ሺህ እስከ 800 ሺህ ብር ይጠይቅ ነበር። ተጓዦችን በዕቃ መጫኛ ኮንቴነሮች፣ በተሳቢ እና በሸራ በተሸፈኑ መኪኖች አጭቆ ወደ ታንዛኒያ ካሻገረ በኋላ ጫካ ውስጥ ጥሏቸው ይፈረጥጥ ነበር።

Jul 30, 2026 | Crime

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል እና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪ በማላዊ አድኖ ያዘ ::
እጅግ አሰቃቂ አደጋ በአዲስ አበባ ደረስዋል‼️
● Live

እጅግ አሰቃቂ አደጋ በአዲስ አበባ ደረስዋል‼️

ማለዳውን 1:50 ሠዓት በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ11 ልዩ ቦታው ቅድስት ኪዳነ ምህረት ቤ/ክርስቲያን አካባቢ ነው፡፡ የጉዞ አቅጣጫው ከኮዬ ፈቼ ወደ ጎሮ የሆነ የሠሌዳ ቁጥር ኮድ 3-05997 ትግ የሆነ ሚኒባስ ተሽከርካሪ በተጠቀሰው አካባቢ በመንገድ ስራ ላይ የነበረ ስካቫተር ማሽን መቆፈሪያው ወድቆበት በታክሲው ውስጥ ከነበሩ ትራንስፖርት ተጠቃሚዎች መካከል የ5 ወንዶችና 1 ሴት ህይወት አልፏል፡፡ ከሟቾች በተጨማሪ በታክሲ ውስጥ የነበሩ ተሳፋሪዎች ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸው የህክምና ክትትል በማድረግ ላይ የሚገኙ መሆኑን የገለጸው ፖሊስ የአደጋው መንስኤ እየተጣራ መሆኑንም አስታውቋል፡፡ via_AddisAbabaPolice ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ/ም

Aug 24, 2026 | Transport

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ያቀረበው አቤቱታ
● Live

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ያቀረበው አቤቱታ

የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ለኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ያቀረበው አቤቱታ እና የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ! በምክክሩ ወቅት አዳዲስ ተሳታፊዎች ግልጽነት በጎደለው መንገድ እየተጨመሩ መሆኑን፣ የብልፅግና ፓርቲ አመራሮች ከተመደቡበት ቡድን ውጭ በመግባት ተፅዕኖ እያሳደሩ እንደሚገኙ እና ሂደቱ ቀድሞ ወደተወሰነ የፖለቲካ አቅጣጫ እየተመራ ነው ሲል አብን ይከሳል። የባለሙያዎች ፓነል ገለልተኝነት የጎደለው መሆኑን እና የአንድን ወገን የፖለቲካ ትርክት ለማስረጽ እንደሚሞክርም የ አብን ደብዳቤ ይገልጻል።

Aug 11, 2026 | Politics

የ ቅዱስ ፓትርያርኩ የጾመ ማርያም (የጾመ ፍልሰታ) መልእክት

ቅዱስ ፓትርያርኩ የጾመ ማርያም (የጾመ ፍልሰታ) ወቅት ባስተላለፉት መልእክት የሚከተሉትን ዋና ዋና ነጥቦች አጉልተው አሳስበዋል ምዕመናን የተራቡትን በመመገብ፣ የታረዙትን በማልበስ፣ የተጣሉትን በማስታረቅ፣ የታመሙትንና የታሰሩትን በመጠየቅ፣ እንዲሁም ንስሐ በመግባትና ቅዱስ ቁርባን በመቀበል እንዲያሳልፉ አባታዊ ጥሪ አቅርበዋል። አምላክን መውደድ በስሜት ብቻ የሚገለጽ ሳይሆን ትእዛዛቱን በመጠበቅና በመተግበር የሚረጋገጥ ተግባራዊ ሕይወት እንደሆነ ገልጸዋል። ባልንጀራህን እንደ ራስህ አድርገህ ውደድ» ሲባል የተወሰነ የኅብረተሰብ ክፍልን ብቻ ሳይሆን በሕይወት ያሉትንም ሆነ ያለፉትን—መላውን የሰው ልጅ የሚያጠቃልል እንደሆነ አብራርተዋል።

Aug 6, 2026

Report

በዓለም ላይ በዕድሜ አንጋፋው የሀገር መሪ የሆኑት የካሜሩን ፕሬዝዳንት ፖል ቢያ ከህዝብ እይታ ከራቁ ሁለት ወራት ተቆጥረዋል

በዓለም ላይ በዕድሜ አንጋፋው የሀገር መሪ የሆኑት የካሜሩን ፕሬዝዳንት ፖል ቢያ ከህዝብ እይታ ከራቁ ሁለት ወራት ተቆጥረዋል። እሳቸው ለቀጣይ "አጭር የግል ቆይታ ወደ አውሮፓ" ጉዞ ማድረጋቸውን የሲቪል ካቢኔያቸው ቢገልፅም ሰኔ 7 ከካሜሩን ከወጡ በኋላ እስካሁን አልተመለሱም። ታዲያ አስገርስሚው ነገር እዛው ባሉበት አውሮፓ ሆነው ከፍተኛ የወታደራዊ አባላትን ሹመት አድርገዋል :: የፕሬዝዳንታዊ ዘብ ቡድን መሪን ከኮሎኔልነት ወደ ብሪጋዴር ጄኔራልነት እና ከአገሪቱ አምስት የጋራ ወታደራዊ ክልሎች የነበሩ የአራት ክልል አዛዦችን በመተካት ከፍተኛ የወታደራዊ አባላትን ሽግሽግ አድርገዋል።

Aug 5, 2026 | Africa

በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 672 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

በሳዑዲ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 1ሺህ 672 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ ‎የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ ስምንት ዙር በረራ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱት ዜጎች መካከል እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ 34 ታዳጊዎች ይገኙበታል። ‎ ‎መስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም በተጀመረው ዜጎችን ወደ ሀገር ቤት የመመለስ ስራ እስካሁን ከ90 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገር መመለስ ተችሏል። ‎ ‎በህገወጥ የሰዎች ዝውውር አስከፊነት ዙሪያ ህብረተሰቡን ለማስገንዘብ፣ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና ደህንነቱ የተጠበቀ ፍልሰትን ለማበረታታት የሚያስችሉ ስራዎችን እየሰራ እንደሚገኝ አሳውቋል፡፡ ‎ ‎መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት ወደተለያዩ ሀገራት ሄደው የሚመለሱ የፍልሰት ተጎጂዎችን ለመደገፍና መልሶ ለማቋቋም

Aug 4, 2026 | World

●Breaking

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል እና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪ በማላዊ አድኖ ያዘ ::

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከኢንተርፖል እና ከማላዊ ፖሊስ ጋር በመተባበር፣ በብዙ ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ላይ ከፍተኛ ኢሰብአዊ ድርጊት ሲፈጽም የነበረውን አድነው ባሻው ውዳሞ የተባለ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪ በማላዊ አድኖ በቁጥጥር ሥር በማዋል ሐምሌ 22 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ እንዳመጣው አሳወቀ። ተጠርጣሪው ከግብረ አበሮቹ ጋር በመሆን ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል (በተለይም ከሀድያ እና ከንባታ ዞኖች) ወጣቶችን "ሕይወታችሁን ታሻሽላላችሁ" በሚል አታልሎ ወደ ደቡብ አፍሪካ ሲያዘዋውር የነበረ ሲሆን፣ ከእያንዳንዱ ተጓዥ ከ600 ሺህ እስከ 800 ሺህ ብር ይጠይቅ ነበር። ተጓዦችን በዕቃ መጫኛ ኮንቴነሮች፣ በተሳቢ እና በሸራ በተሸፈኑ መኪኖች አጭቆ ወደ ታንዛኒያ ካሻገረ በኋላ ጫካ ውስጥ ጥሏቸው ይፈረጥጥ ነበር።

Jul 30, 2026 | Crime

The feed

Latest reporting

Travel

ሰሞኑን መነጋገሪ በነበረው የላሊበላው አጋጣሚ ቱሪስቱ (Davud Akhundzada)ሃሳብና ትዝብቱን አጋቷል::

የ20 ዶላር አታላይ ግለሰብ መታሰርን አስመልክቶ ይህንን ብሏል "ግለሰቡ እንዲታሰር ፍላጎት የለኝም። በችግር እና በተስፋ መቁረጥ ምክንያት የሚፈጠር ድርጊት መሆኑን ስለምረዳ፣ ገጠመኜን ያቀረብኩት ሰውን ለመቅጣት ሳይሆን የጉዞ ልምዴን ለማካፈል ነው።" "ላሊበላ በአውሮፓ ቢሆን ኖሮ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ጎብኚዎችን ይስብ ነበር። ኢትዮጵያ ከዚህ ታላቅ የታሪክ ሀብቷ ተጠቃሚ እንድትሆን የተሻለ ድርጅታዊ አሰራር፣ ሙያዊ ስልጠና፣ ግልጽነት እና ኢንቨስትመንት ያስፈልጋታል።" ያለ ሲሆን ሊሻሻሉ ይገባቸዋል ያለውን ዋና ዋና ነጥቦች አጋርቷል :: የ100 ዶላር የመግቢያ ክፍያ እና የአገልግሎት ክፍተት አለው ያለ ሲሆን ምክናየቱን እንዲ አጋርቷል "የ100 ዶላር ክፍያው ከመጠን ያለፈ ነው፤

Ashenafi Jul 27, 20261m280
ሰሞኑን መነጋገሪ በነበረው የላሊበላው አጋጣሚ ቱሪስቱ (Davud Akhundzada)ሃሳብና ትዝብቱን አጋቷል::
Art & Design

በታሪካዊው ንግድ ባንክ (ክቡ) ሕንፃ ፊት ለፊት የሕንፃውን ውበት በእጅጉ የሚጎዳ የዘበኛ ቤት ቅጥያ ግንባታ እና ቅሬታ

በታሪካዊው የአዲስ አበባ ንግድ ባንክ (ክቡ) ሕንፃ ፊት ለፊት የሕንፃውን ውበት በእጅጉ የሚጎዳ የዘበኛ ቤት ቅጥያ ግንባታ ተካሂዶ ነበር። በማህበራዊ ሚዲያ፣ በሙያተኞች እና በብዙኃን መገናኛ በተደረገው ተፅዕኖ የሕዝቡ ድምፅ ተሰምቶ ግንባታው ሙሉ በሙሉ እንዲፈርስ ተደርጓል። ጉዳዩ ትኩት እንዲያገኛል ሲጥር የቆየው ኢ/ር ጌታሁን ሄራሞ አፋጣኝ ምላሽ ለሰጡት ምስጋናው አቅርቧል :: የአዲስ አበባ ግንባታ ፈቃድ እና ቁጥጥር ባለስልጣን፡ በኢ/ር ሕይወት ሳሙኤል የሚመራው ይህ ባለስልጣን ቅሬታውን ተቀብሎ ግንባታው እንዲፈርስ ግንባር ቀደም ሚና በመጫወቱ ተመስግኗል።

Ashenafi Jul 25, 20261m168
በታሪካዊው  ንግድ ባንክ (ክቡ) ሕንፃ ፊት ለፊት የሕንፃውን ውበት በእጅጉ የሚጎዳ የዘበኛ ቤት ቅጥያ ግንባታ እና ቅሬታ
Football

በዓለም ዋንጫው የአትሌቲኮ ማድሪድ የበላይነት!

በዓለም ዋንጫው የአትሌቲኮ ማድሪድ የበላይነት! ​ለሶስተኛ ተከታታይ የዓለም ዋንጫ አትሌቲኮ ማድሪድ በግማሽ ፍጻሜው/በፍጻሜው ውድድር ላይ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ተጫዋቾች ያሉት ክለብ ሆኗል። ​ 2018፡ 4 ተጫዋቾች በፍጻሜው ላይ 2022፡ 4 ተጫዋቾች በፍጻሜው ላይ 2026፡ 10 ተጫዋቾች በፍጻሜው ላይ ​በአጠቃላይ ከነበሩት 52 ተጫዋቾች መካከል 10 የአትሌቲኮ ማድሪድ ተጫዋቾች በፍጻሜው ጨዋታ ላይ በመሳተፋቸው ክለቡ የምንግዜውንም ከፍተኛ የ ተጫዋች ተሳትፎ ክብረወሰን ይዟል:: ለስፔን ብሔራዊ ቡድን (4 ተጫዋቾች) ​ማርኮስ ሎሬንቴ (Marcos Llorente) — ተከላካይ/አማካይ ​አሌክስ ባኤና (Álex Baena) — አማካይ ​ማርክ ፑቢል (Marc Pubill) — ተከላካይ ​አሌሃንድሮ ግሪማልዶ (Alejandro Grimaldo) — ተከላካይ ​🇦🇷

Ashenafi Jul 19, 20261m178
በዓለም ዋንጫው የአትሌቲኮ ማድሪድ የበላይነት!
World

የአሜሪካ ጦር በኢራን ላይ ጥቃቱን ቀጥሏል

የአሜሪካ ጦር በኢራን ላይ ለአምስተኛ ተከታታይ ቀናት አርብ ሐምሌ 11 ቀን ጥቃት ፈጽሟል። የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ (US Central Command) ባወጣው የቪዲዮ ምስል እንደገለጸው ኃይሎቻቸው የክትትልና የስለላ ጣቢያዎችን የወታደራዊ ሎጅስቲክስ መሠረተ ልማቶችን እና የጦር መሣሪያ ማከማቻዎችን መትተዋል።

Ashenafi Jul 18, 20261m201
የአሜሪካ ጦር በኢራን ላይ ጥቃቱን ቀጥሏል
World

የአሜሪካ ጦር በኢራን ላይ ጥቃቱን ቀጥሏል

የአሜሪካ ጦር በኢራን ላይ ለአምስተኛ ተከታታይ ቀናት አርብ ሐምሌ 11 ቀን ጥቃት ፈጽሟል። የአሜሪካ ማዕከላዊ ዕዝ (US Central Command) ባወጣው የቪዲዮ ምስል እንደገለጸው ኃይሎቻቸው የክትትልና የስለላ ጣቢያዎችን የወታደራዊ ሎጅስቲክስ መሠረተ ልማቶችን እና የጦር መሣሪያ ማከማቻዎችን መትተዋል።

Ashenafi Jul 18, 20261m176
የአሜሪካ ጦር በኢራን ላይ ጥቃቱን ቀጥሏል
Crime●Breaking

ዜጎች ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ የነበሩ አደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ሥር ዋሉ

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ዱባይ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት በውጭ ሀገር ተደብቀው በበርካታ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ የነበሩ ዳውድ ተፈሪ ለገሰ እና ደስታ ተገኝ አበጋዝ የተባሉ አደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታወቀ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከተባበሩት አረብ ኢምሬትስ ዱባይ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት በውጭ ሀገር ተደብቀው በበርካታ ኢትዮጵያውያን ዜጎች ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ የነበሩ ዳውድ ተፈሪ ለገሰ እና ደስታ ተገኝ አበጋዝ የተባሉ አደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታውቋል። ሁለቱ ዋና ተጠርጣሪዎች የተለያዩ የማታለያ ዘዴዎችን በመጠቀም 105 ዜጎችን በሕገ-ወጥ መንገድ ወደ ዱባይ በመውሰድና ከ188 ሚሊዮን ብር በላይ ከተጎጂዎች በመሰብ

Ashenafi Jul 17, 20262m221
ዜጎች ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ የነበሩ  አደገኛ ሕገ-ወጥ  የሰዎች አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ሥር ዋሉ
FootballTrending

በእግር ኳስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ የእረፍት ሰዓት እስከ 25 ደቂቃ ሊረዝም እንደሚችል ታውቋል።

በእግር ኳስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ (ፋይናል) ጨዋታ የእረፍት ሰዓት (Half-time)፣ የአሜሪካው 'ሱፐር ቦውል' አይነት ታላቅ የሙዚቃ ትዕይንት ለማስተናገድ ሲባል እስከ 25 ደቂቃ ሊረዝም እንደሚችል ታውቋል። ይህ ታሪካዊ ክስተት እሑድ በኒው ዮርክ ኒው ጀርሲ ስታዲየም በሚደረገው የ2026 ዓለም ዋንጫ ፍፃሜ ጨዋታ ላይ ይካሄዳል። ይህንን የሙዚቃ ትዕይንት የኮልድፕሌይ (Coldplay) ባንድ መሪ ክሪስ ማርቲን ያዘጋጀው (curate ያደረገው) ሲሆን፣ በዓለም ዙሪያ እጅግ ዝነኛ የሆኑ አርቲስቶች በአንድ መድረክ ላይ ስራዎቻቸውን ያቀርባሉ።

Ashenafi Jul 15, 20261m240
በእግር ኳስ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የዓለም ዋንጫ ፍፃሜ የእረፍት ሰዓት  እስከ 25  ደቂቃ ሊረዝም እንደሚችል ታውቋል።
Policy●Breaking

በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የወጣ መመሪያ ና ማሻሻያ

ከ2010 ዓ.ም ጀምረው እስከ 2015 ዓ.ም የመውጫ ፈተና ሳይፈተኑ የመጀመሪያ ዲግሪ፣ የሁለተኛ ዲግሪ እንዲሁም የሶስተኛ ዲግሪ የያዙ ባሉበት የትምህርት (ለBA, MA, and PhD) ደረጃ ላይ ሚኒስትሩ በሚያወጣው በያዙት የትምህርት ደረጃ ፈተና ተፈትነው ሲያልፉ የትምህርት ማስረጃቸው የሚረጋገጥላቸው ይሆናል፡፡ በቀድሞው ዲፕሎማ ወይም ከ12+2 ወይም ከ10+3 ወይም ከቴክኒክና ሙያ ደረጃ አራት ስልጠና ተመርቀው ያጠናቀቁ ትክክለኛነቱ በባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ወይም በፌደራል ወይም በክልል ቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋም የተረጋገጠ ኦሪጅናል የስልጠና ማስረጃ ወይም ዲፕሎማ እና ትራንስክሪፕት ኖራቸው ነገር ግን የደረጃ አራት የብቃት ማዕቀፍ ሳይኖራቸው በመጀመሪያ ዲግሪ ተምረው የተመረቁ የትምህርት ማስረጃ የሚረጋገጥላቸው፦ ከ2015 ዓ.ም ጀምሮ ይህ

Ashenafi Jul 10, 20261m369
በኢ.ፌ.ዲ.ሪ የትምህርትና ስልጠና ባለሥልጣን የወጣ መመሪያ ና ማሻሻያ
Politics●Breaking

የ ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ የአገልግሎት ምዕራፍ ማጠቃለያ እና የቀጣይ ጉዞ ማስታወቂያ

ባለፉት 5 ዓመታት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የነበራቸው የሕዝብ ውክልና ትናንት በይፋ ማብቃቱን ተከትሎ የአገልግሎት ምዕራፍ ማጠቃለያ እና የቀጣይ ጉዞ ማስታወቂያ አጋርተዋል :: ጠቅላይ ሚኒስትሩ «አብረን እንስራ» በማለት ላቀረቡት ጥሪ እና በ7ኛው ዙር ምርጫ በባሕር ዳር ተወዳዳሪ ቢሆኑ ኖሮ እጩ ላለማቅረብ አስበው እንደነበርና በምክር ቤቱ ያነሷቸው ሐሳቦች ጠቃሚ እንደነበሩ ለገለጹላቸው አስተያየት እውቅና ሰጥተዋል። ላለፉት 10 ዓመታት ከነበረው ድካም በኋላ፣ አሁን ራሳቸውን ከማንኛውም ቀጥተኛ የፖለቲካ እንቅስቃሴ (በአባልነትም ሆነ በደጋፊነት) ያገለሉ መሆኑን ገልጸዋል። በቀጣይ በሙያቸው ሀገርን ማገልገል፣ በግሉ ሴክተር (Startups) ላይ መሰማራት እና ለቤተሰብ ጊዜ መስጠት ላይ ያተኩራሉ።

Ashenafi Jul 8, 20261m457
የ ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ  የአገልግሎት ምዕራፍ ማጠቃለያ እና የቀጣይ ጉዞ ማስታወቂያ
Policy●Breaking

በአዲስ አበባ የቤት ኪራይ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ ተወሰነ

ከዚህ ቀደም በወጣው የቤት ኪራይ ቁጥጥር አዋጅ መሠረት፣ ለ2019 በጀት ዓመት የሚተገበረው ፍትሐዊ የቤት ኪራይ ዓመታዊ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ መጽደቁን የቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ። ይህንን ተከትሎ በመላው ከተማዋ የሚገኙ የግል መኖሪያ ቤቶች የአከራይ-ተከራይ አዲስ የውል እድሳት ምዝገባ ከዛሬ ሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ በሁሉም ክፍለ ከተማ ቤቶች አስተዳደር ፅ/ቤት በይፋ መተግበር ይጀምራል። ቢሮው እንዳመለከተው ፣ ይህ የዋጋ ማስተካከያ ውሳኔ በዘፈቀደ የተወሰነ ሳይሆን በከተማዋ ሰፊ ሳይንሳዊ ጥናት ተካሂዶ የነዋሪውን እውነተኛ የመክፈል አቅም ባገናዘበ መልኩ የተዘጋጀ ነው።

Ashenafi Jul 8, 20261m399
በአዲስ አበባ የቤት ኪራይ ጭማሪ ጣሪያ 11.5% ሆኖ ተወሰነ
PoliticsReport

የ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ጥያቄ ና ምላሽ

"የቤት ኪራይ ከአብዛኛው ዜጎቻችን ወርሃዊ ገቢ በላይ ሆኗል። በአሁኑ ወቅት በሀገራችን መካከለኛ የሚባል የህብረተሰብ መደብ ጠፍቶ ጥቂት እጅግ የበለፀጉ እና አብዛኛው በድህነት የሚማቅቅ ሁለት መደቦች ሆነዋል " - ደሳለኝ ጫኔ (ዶ/ር) በዘንድሮ ምርጫ ኢትዮጵያውያን በአንድ ድምጽ ጽንፈኝነት አንፈልግም፤ ባንዳነት አንፈልግም፤

Ashenafi Jul 7, 20261m449
የ ሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ጥያቄ ና ምላሽ
ElectionsReport

ሜላት ኪሮስ በ አሜሪካ አሸነፈች!

ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ አሜሪካዊት ዜጋ የሆነችው የ29 ዓመቷ ሜላት ኪሮስ በኮሎራዶ አንደኛ ዲስትሪክት ለዩናይትድ ስቴትስ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት (ኮንግረስ) ወንበር በተደረገው የዴሞክራቲክ ፓርቲ የመጀመሪያ ዙር የቅድመ-ምርጫ ውድድር አሸንፋለች። የረጅም ጊዜ ተመራጭ የነበሩትን ዲያና ደጌትን ያሸነፈችው 49.3% የሚጠጋ ድምጽ በማግኘት ሲሆን ደጌት ደግሞ 43.5% አግኝተዋል። ​በመሆኑም እ.ኤ.አ.

Ashenafi Jul 1, 20261m473
ሜላት ኪሮስ በ አሜሪካ አሸነፈች!
See all 50 stories

Editor's picks

Worth your read

AfricaReport

የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ የ ማህበረሰቡን ደህንነት ለማረጋገጥ ቁርጠኛ ነኝ አለ::

​የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ተለይተው በታወቁ ከፍተኛ የወንጀል ስጋት ያለባቸው ቦታዎች ላይ ውጤታማ ሽፋን ለመስጠት የምድር ቡድኖችን ከሰማይ ላይ ሆነው በንቃት እያገዙ እና አደጋ ለመከላከል ዝግጁ እንደሆኑ አሳውቋል ። እነዚህ የተቀናጁ ኦፕሬሽኖች በግዛቱ ውስጥ ሕግና ሥርዓትን ለማስከበር፣ ወንጀልን ለመከላከል እና የሕዝብን ደህንነት ለማረጋገጥ ከሌሎች የሕግ አስከባሪ አካላት ጋር በመተባበር እየተከናወኑ ያሉ ቀጣይነት ያላቸው ጥረቶች አካል ናቸው ሲል የ ደቡብ አፍሪካ ፖሊስ አሳውቋል::

Ashenafi Jun 30, 20261m565
የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ የ ማህበረሰቡን ደህንነት ለማረጋገጥ ቁርጠኛ ነኝ አለ::
Football●Breaking

ሊዮኔል ሜሲ በ 39 ዓመቱ ሁለት ተጨማሪ ሪከርዶችን ሰበረ!

ሊዮኔል ሜሲ በ 39 ዓመቱ ሁለት ተጨማሪ ሪከርዶችን ሰበረ… ​🏅 በታሪክ በ 7 ተከታታይ የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎች ላይ ጎል ያስቆጠረ የመጀመሪያው ተጫዋች ሆነ:: እስካሁን ማንም ሰው በዚህን ያህል ተከታታይ ጨዋታዎች ላይ ጎል አላስቆጠረም። ​🏅 የዓለም ዋንጫ ላይ ከሳጥን ውጪ በብዛት ጎል ያስቆጠረ ተጫዋች ሆነ:: በ 6 ጎሎች ከታዋቂው ሌጀንድ ሪቬሊኖ በአንድ ጎል በልጧል።

Ashenafi Jun 29, 20261m537
ሊዮኔል ሜሲ በ 39 ዓመቱ ሁለት ተጨማሪ ሪከርዶችን ሰበረ!
AfricaTrending

የኡጋንዳ ጦር አዛዥ በሀገሪቱ ካሉት ትላልቅ የሚዲያ ተቋማት መካከል ሁለቱን እንዲዘጉ ማዘዛቸውን ገለጹ።

የኡጋንዳ ጦር አዛዥ በሀገሪቱ ካሉት ትላልቅ የሚዲያ ተቋማት መካከል ሁለቱን እንዲዘጉ ማዘዛቸውን ገለጹ። ​ሙሆዚ ካይነሩጋባ እሁድ ዕለት እንደተናገሩት የሀገሪቱ ትልቁ ነጻ የዕለት ተዕለት ጋዜጣ የሆነው ዴይሊ ሞኒተር (Daily Monitor) እና አንደኛው ትልቅ የግል ስርጭት ጣቢያ የሆነው ኤንቲቪ ኡጋንዳ (NTV Uganda) እደዘጉና ያለ እሳቸው ፈቃድ እንደማይከፈቱ አስታውቀዋል። በኡጋንዳ ውስጥ በነጻ ፕሬስ አላምንም!" ሲሉ የፕሬዝዳንቱ ልጅ የሆኑት ካይነሩጋባ በኤክስ (X) ገጻቸው ላይ ጽፈዋል።

Ashenafi Jun 28, 20261m530
የኡጋንዳ ጦር አዛዥ በሀገሪቱ ካሉት ትላልቅ የሚዲያ ተቋማት መካከል ሁለቱን እንዲዘጉ ማዘዛቸውን ገለጹ።
የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ የ ማህበረሰቡን ደህንነት ለማረጋገጥ ቁርጠኛ ነኝ አለ::
ReportAfrica

የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ የ ማህበረሰቡን ደህንነት ለማረጋገጥ ቁርጠኛ ነኝ አለ::

​የደቡብ አፍሪካ ፖሊስ ተለይተው በታወቁ ከፍተኛ የወንጀል ስጋት ያለባቸው ቦታዎች ላይ ውጤታማ ሽፋን ለመስጠት የምድር ቡድኖችን ከሰማይ ላይ ሆነው በንቃት እያገዙ እና አደጋ ለመከላከል ዝግጁ እንደሆኑ አሳውቋል ። እነዚህ የተቀናጁ ኦፕሬሽኖች በግዛቱ ውስጥ ሕግና ሥርዓትን ለማስከበር፣ ወንጀልን ለመከላከል እና የሕዝብን ደህንነት ለማረጋገጥ ከሌሎች የሕግ አስከባሪ አካላት ጋር በመተባበር እየተከናወኑ ያሉ ቀጣይነት ያላቸው ጥረቶች አካል ናቸው ሲል የ ደቡብ አፍሪካ ፖሊስ አሳውቋል::

AAshenafi Jun 30, 20261m565
ሊዮኔል ሜሲ በ 39 ዓመቱ ሁለት ተጨማሪ ሪከርዶችን ሰበረ!
●Breaking
Football

ሊዮኔል ሜሲ በ 39 ዓመቱ ሁለት ተጨማሪ ሪከርዶችን ሰበረ!

Jun 29, 2026

የኡጋንዳ ጦር አዛዥ በሀገሪቱ ካሉት ትላልቅ የሚዲያ ተቋማት መካከል ሁለቱን እንዲዘጉ ማዘዛቸውን ገለጹ።
Trending
Africa

የኡጋንዳ ጦር አዛዥ በሀገሪቱ ካሉት ትላልቅ የሚዲያ ተቋማት መካከል ሁለቱን እንዲዘጉ ማዘዛቸውን ገለጹ።

Jun 28, 2026

Explore

Browse by section

16 live sections

4 stories

Africa

Open
1 story

Art & Design

Open
1 story

Books

Open
3 stories

Crime

Open
1 story

Elections

Open
10 stories

Football

Open
3 stories

Local

What's happening in your city.

Open
1 story

Opinion

Editorials, columns and analysis.

Open
2 stories

Policy

Open
7 stories

Politics

Power, policy and elections.

Open
1 story

Public Health

Open
1 story

Sports

Leagues, fixtures and athletes.

Open
1 story

Technology

AI, startups and the internet.

Open
1 story

Transport

Open
1 story

Travel

Open
7 stories

World

Foreign affairs, conflict and diplomacy.

Open

Trending now

  1. 01በትግራይ ክልል ዋና ከተማ መቀሌ የምትገኝ አንዲት ወጣት በማህበራዊ ሚዲያ ያሰራጨችው ቪዲዮ መልዕክት ምንድነው?939 reads
  2. 02የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ በኢትዮጵያ ሰላምን ያደፈርሳሉ ባላቸው የህወሓት አመራሮች ላይ የቪዛ እገዳ ማድረጉን በይፋ አስታውቋል።915 reads
  3. 03ጄነራል ሙሆዚ ካይኔሩጋባ ስለ ትግራይ እና ስለ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ702 reads
  4. 04Brook News launches AI-powered newsroom platform665 reads
  5. 05አፍሪካዊቷ ደሴት ሀገር ኬፕ ቨርዲ አስደናቂ ታሪክ በመስራት ጠንካራዋን ስፔን 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት አስቁማለች።641 reads
  6. 06ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ641 reads
The Brief — daily

The newsroom in your inbox, before your coffee gets cold.

A morning brief from Brook News editors. Breaking alerts when they matter, a personalised digest when they don't. Free, ad-light, unsubscribe in one click.

Tailor my brief

No spam. No data sold.
~3 min read each morning.
AI-curated, human-edited.

AI-enhanced reporting

Every story is human-edited. AI helps us summarise, fact check and surface what matters.

Read our AI policy
Brook News

An AI-powered newsroom: breaking news, deep analysis and smart briefings delivered in the format that fits your morning.

All systems operational

Sections

AfricaArt & DesignBooksCrimeElectionsFootball

About

About Brook NewsEditorial missionAI policy

Stay in the loop

The Brief — daily digestSearch archive RSS feed

© 2026 Brook News Research. Built on the AI Newsroom OS.

Powered byFlow Six Labs PLC